ሳይንቲስቶች ከ100 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ የዱር ድመት ዝርያ አገኙ

ሰብስክራይብ

#viral | ሳይንቲስቶች ከ100 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አዲስ የዱር ድመት ዝርያ አገኙ

ለአዲሱ ዝርያ ሊኦፓርደስ ቲልካዮ የሚል ሳይንሳዊ ስም ሰጥተዋል።

ዝርያው የአንዲስ ተራሮች እና የአማዞን ደንን በሚያገናኘው በቦሊቪያ ዩንጋስ ክልል ደኖች ውስጥ ይኖራል። ከመደበኛ የቤት ድመት ያነሰ መጠን ያለው ሲሆን በነጥብጣባ የቆዳ ቀለሙ እና በክብ ጆሮዎቹ ይለያል።

ይህ አዲስ ዝርያ እ.ኤ.አ በ2016 ቢገኝም በመጀመሪያ ቀደም ሲል የሚታወቀው ሊኦፓርደስ ቲግሪነስ "ጃጉዋር ካት" ዝርያ ጋር ተመድቦ ነበር። ነገር ግን በዘረመል ምርመራ ራሱን የቻለ አዲስ ዝርያ መሆኑ ተረጋግጧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0