የዓለም ወጣቶች ፌስቲቫል ወጣቶች በራሳቸው ቋንቋ ስለአንድ የጋራ ዓላማ የመከሩበት መድረክ ነው - ኢትዮጵያዊ ተሳታፊ

ሰብስክራይብ

የዓለም ወጣቶች ፌስቲቫል ወጣቶች በራሳቸው ቋንቋ ስለአንድ የጋራ ዓላማ የመከሩበት መድረክ ነው - ኢትዮጵያዊ ተሳታፊ

የ2026ቱ ፌስቲቫል ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ የዓለም ሀገራት ወጣቶች የራሳቸውን ባሕልና ቋንቋ ይዘው በመምጣት፤ የጋራ ስለሆነችው ዓለም ምክክር ያደረግንበት ነበር ሲል ኢትዮጵያዊው ተሳታፊ መሐመድ መሐሙድ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።

 

መሐመድ በፌስቲቫሉ ስላገኘው ተሞክሮ የሰጠውን ተጨማሪ አስተያየት ከቪዲዮው ያድምጡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0