ኢጋድ ኤል ኒኖ በአፍሪካ ቀንድ በሕይወትና በንብረት ላይ የከፋ አደጋ እንዳያስከትል ቀድሞ መዘጋጀት እንደሚገባ አሳሰበ

ሰብስክራይብ

ኢጋድ ኤል ኒኖ በአፍሪካ ቀንድ በሕይወትና በንብረት ላይ የከፋ አደጋ እንዳያስከትል ቀድሞ መዘጋጀት እንደሚገባ አሳሰበ

የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖውን ለመቋቋም የቀጣናው ሀገራት የቅድመ ማስጠንቀቂያና ቅድመ ትንበያ እርምጃ መውሰድ እንዳለባቸው ተገልጿል።

ተጨማሪውን ከስፑትኒክ ኢትዮጵያ ቪዲዮ ያግኙ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0