እንደ ስፑትኒክ ያሉ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን አፍሪካ በዓለም የራሷ ድምፅ እንዲኖራትና ድምጿም እንዲሰማ ያስችላሉ - ቡርኪና ፋሷዊ ጋዜጠኛ

ሰብስክራይብ

እንደ ስፑትኒክ ያሉ የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን አፍሪካ በዓለም የራሷ ድምፅ እንዲኖራትና ድምጿም እንዲሰማ ያስችላሉ - ቡርኪና ፋሷዊ ጋዜጠኛ

“ለረጅም ጊዜ የምዕራባውያን ትርክት አፍሪካን በችግርና በመከራ ብቻ ይስል ነበር። ዛሬ ግን በሩሲያ መገናኛ ብዙኃን አማካኝነት አፍሪካ ክብሯ እንደተጠበቀላት ይሰማታል” ሲሉ አሌክሳንደር ካቦሬ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

 

በሩሲያ እና በአፍሪካ መገናኛ ብዙኃን መካከል የሚፈጠሩ ቁርኝቶች በወጣቶች መካከል ግንኙነትን የሚያጠናክሩ ከመሆናቸውም በላይ “አቅም አልባዎች ዓለም ላይ ድምጽ የሚያገኙበትን አዲስ መንገድ ይከፍታሉ” ሲሉ በየካተሪንበርግ ከተካሄደው ዓለም አቀፍ የወጣቶች ፌስቲቫል ጎን ለጎን ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0