የሩሲያ ጦር ከፍተኛ ትክክለኝነት ያላቸው መሣሪያዎችን በመጠቀም ከባድ ጥቃት መሰንዘሩን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
10:24 17.09.2026 (የተሻሻለ: 10:34 17.09.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር ከፍተኛ ትክክለኝነት ያላቸው መሣሪያዎችን በመጠቀም ከባድ ጥቃት መሰንዘሩን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
ጥቃቶቹ ከየብስ፣ ከባሕር እና ከአየር የተሰነዘሩ ሲሆን የሚከተሉትን ዒላማዎች መትተዋል፦
▪ ለወታደራዊ አገልግሎት የሚውሉ ሰርቨሮችን የሚደግፍ ግዙፍ የመረጃ ማዕከል፣
▪ የዩክሬን የብረታ ብረት፣ የኤሌክትሮኒክስ እና የመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ቋማት፣
▪ በኪየቭ፣ በዛፖሮዥያ እና በኦዴሳ ክልል የሚገኙ የኢነርጂ እና የትራንስፖርት መሠረተ ልማቶች፣
▪ የዩክሬን ጦር ኃይሎችን ለመደገፍ የሚያገለግሉ የባሕር መርከቦች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X