ሩሲያ ጤናማ የሆነ የኢኮኖሚ መስተጋብር እንጂ ወታደራዊ ውጥረት አትሻም – የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ዲፕሎማሲ ተመራማሪ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ ጤናማ የሆነ የኢኮኖሚ መስተጋብር እንጂ ወታደራዊ ውጥረት አትሻም – የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ዲፕሎማሲ ተመራማሪ

 

ሩሲያ የምትፈልገው ጤናማ የኢኮኖሚ ውድድር የነበረ ቢሆንም በኔቶ መስፋፋት ምክንያት ተገዳ ወደ ግጭት መግባቷን የዓለም አቀፍ ግንኙነት እና ዲፕሎማሲ መምህር እና ተመራማሪ እንዳለ ንጉሤ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገለጹ፡፡

 

"ሩሲያ እኮ ተናገራለች፡፡ ስምምነቱ ኔቶ አይስፋፋም የሚል አልነበረም ወይ? ወደ ምስራቅ አውሮፓ አይስፋፋም የሚል ነበረ። ከመስፋፋት አልፎ እኮ ሌሎች ጉዳዮች ውስጥ እየገባ ነው፡፡ [...] ሩሲያ እርምጃ እንድትወስድ በግድ እየተገደደች ነው። ሩሲያ በቂ ምክንያት አላት።”

 

የተንታኙን "ድራም ኦፍ ቼንጅስ" ፖድካስት ላይ ባደረጉት ቆይታ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ቪዲዮው ላይ ይመልከቱ፡፡

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0