በሩሲያዋ የካተሪንበርግ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ2026 የዓለም የወጣቶች ፌስቲቫል ተጠናቀቀ

ሰብስክራይብ

በሩሲያዋ የካተሪንበርግ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ2026 የዓለም የወጣቶች ፌስቲቫል ተጠናቀቀ

 

የመዝጊያው ሥነ-ስርዓት በሙዚቃ፣ በሲምፎኒ ኦርኬስትራ እንዲሁም የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ወደ መድረክ ሲወጡ በተሰጣቸው ደማቅ የጭብጨባ አቀባበል ፍጻሜ ማግኘቱን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።

 

"ዛሬ ላይ ሩሲያ የዕድሎች ሀገር ናት። እነዚህ እድሎች ለእላንተም ተደራሽ እንዲሆኑ እንሻለን" ሲሉ ላቭሮቭ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲንን ወክለው ካመሰገኗቸው በኋላ ለተሳታፊዎቹ ተናግረዋል።

 

ፌስቲቫሉ የአዳዲስ ግንኙነቶች፣ የወዳጅነት፣ ምናልባትም የፍቅር መፈጠሪያ ስፍራ እንደሆነም ላቭሮቭ አክለዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0