https://amh.sputniknews.africa/20260915/5257136.html
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ በበለጸጉ ሀገራት የሚጣሉ ዓለም አቀፍ የንግድ ገደቦች በታዳጊ ሀገራት በተለይም በአፍሪካ፣ ኢንዱስትሪን የማስፋፋትና የመገንባት ሂደትን... 15.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-15T21:05+0300
2026-09-15T21:05+0300
2026-09-15T21:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0f/5256983_0:186:848:663_1920x0_80_0_0_3b9f2217061c8a0afa7a7e191c6bfb1f.jpg
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ በበለጸጉ ሀገራት የሚጣሉ ዓለም አቀፍ የንግድ ገደቦች በታዳጊ ሀገራት በተለይም በአፍሪካ፣ ኢንዱስትሪን የማስፋፋትና የመገንባት ሂደትን በበርካታ የኢኮኖሚ ዘዴዎች ያደናቅፋሉ ሲሉ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረ-ኢኮኖሚ ጉዳዮችና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተመራማሪው ዶ/ር መሐመድ ኢብራሂም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የበለጸጉ ሀገራት በጥሬ እቃዎችና በመጀመሪያ ደረጃ ሂደት ላይ ባሉ ግብዓቶች ላይ ዜሮ ወይም እጅግ ዝቅተኛ ቀረጥ ይጥላሉ። በተቃራኒው ... በቀጥታ በምርቱ መነሻ ሀገር ላይ እሴት ጨምሮ ማቀነባበርን በቅከፍተኛ ቀረጥ ይቀጣሉ፤ ይህም (የሚጥሉት ከፍተኛ ቀረጥ) የታዳጊ ሀገራት የተቀነባበሩ ምርቶች በውጭ ሀገራት ደንበኞች ወይም በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዳይሆኑ ያደርጋል፡፡" በማለትም አብራርተዋል። ዶ/ር መሐመድ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ ፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ
Sputnik አፍሪካ
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ
2026-09-15T21:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0f/5256983_0:106:848:742_1920x0_80_0_0_38b860cc135b4ff8efacc999cf5df61b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ
21:05 15.09.2026 (የተሻሻለ: 21:14 15.09.2026) የዓለን አቀፍ ንግድ ገደቦች አፍሪካውያን በዓለም ገበያ ተወዳዳሪ እንደሰይሆኑ እያደረገ ነው -ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ
በበለጸጉ ሀገራት የሚጣሉ ዓለም አቀፍ የንግድ ገደቦች በታዳጊ ሀገራት በተለይም በአፍሪካ፣ ኢንዱስትሪን የማስፋፋትና የመገንባት ሂደትን በበርካታ የኢኮኖሚ ዘዴዎች ያደናቅፋሉ ሲሉ የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረ-ኢኮኖሚ ጉዳዮችና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ተመራማሪው ዶ/ር መሐመድ ኢብራሂም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የበለጸጉ ሀገራት በጥሬ እቃዎችና በመጀመሪያ ደረጃ ሂደት ላይ ባሉ ግብዓቶች ላይ ዜሮ ወይም እጅግ ዝቅተኛ ቀረጥ ይጥላሉ። በተቃራኒው ... በቀጥታ በምርቱ መነሻ ሀገር ላይ እሴት ጨምሮ ማቀነባበርን በቅከፍተኛ ቀረጥ ይቀጣሉ፤ ይህም (የሚጥሉት ከፍተኛ ቀረጥ) የታዳጊ ሀገራት የተቀነባበሩ ምርቶች በውጭ ሀገራት ደንበኞች ወይም በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዳይሆኑ ያደርጋል፡፡" በማለትም አብራርተዋል።
ዶ/ር መሐመድ ያነሷቸውን ተጨማሪ ሐሳቦች ለማግኘት ቪዲዮውን ይመልከቱ ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X