የኢትዮጵያ ስፔሻሊቲ ቡና ክብረወሰን ባስመዘገበ ከፍተኛ የዋጋ ተሸጠ

ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ስፔሻሊቲ ቡና ክብረወሰን ባስመዘገበ ከፍተኛ የዋጋ ተሸጠ

1 ኪሎ ግራም የጉጂ ቡና በዓለም አቀፍ ገበያ በ2,376 ዶላር (380 ሺህ ብር ገደማ) መሸጡን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ቡናው "ፈይሰል አብዶሽ ሲግኔቸር" በሚል ልዩ ሥያሜ በቴስቲ ኮፊ ባለቤት ፈይሰል አብዶሽ የቀረበ ሲሆን ጨረታው "ኤም ካልቲቮ" የበይነመረብ የሐራጅ ማዕከል (እንግሊዝ/አሜሪካ) ተካሂዷል፡፡

የዚህ ቡና ሽያጭ ሙሉ ገቢ በጉጂ ዞን ሻኪሶ ወረዳ ለሚገነባው ዘመናዊ የጤና ጣቢያ ግንባታ የሚውል ይሆናል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0