ኬንያ እሴት ያልተጨመረበትን ወርቅ ወደ ውጭ መላክን ልትከለክል መሆኑን ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አስታወቁ
18:25 15.09.2026 (የተሻሻለ: 18:34 15.09.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ኬንያ እሴት ያልተጨመረበትን ወርቅ ወደ ውጭ መላክን ልትከለክል መሆኑን ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አስታወቁ
የማዕድን ዘርፉ፣ ደላሎች እና መካከለኛ ነጋዴዎች በአካባቢው ማዕድን አውጪዎች ኪሳራ ከሚጠቀሙ ይልቅ ኬንያ ከማዕድን ምርቷ የተሻለ ጥቅም እንድታገኝ ለማስቻል እንደገና እየተዋቀረ ይገኛል ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
የኬንያ ማዕከላዊ ባንክ በሀገር ውስጥ ለሚወጣው ወርቅ የመጀመሪያው የመሸጫ ማዕከል የሚሆን ሲሆን፣ ይህም መንግሥት ግልጽ የሆነ የዋጋ ተመን እንዲያወጣ እና ብዝበዛን እንዲገታ ያስችለዋል ብለዋል ፕሬዚዳንቱ።
የመንግሥት የማዕድን ስትራቴጂ እንደ ወርቅ፣ ኮልታን እና አልፎ አልፎ የሚገኙ የከበሩ ማዕድናት ያሉ ሀብቶችንም የሚያጠቃልል ይሆናል ሲሉ አክለው ገልጸዋል።
በሰው ሠራሽ አስተውሎት የበለፀገ ምስል
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X