ሩሲያ ባለፈው ሌሊት በዩክሬን የሎጂስቲክስ ማዕከላት ላይ ጥቃት ፈጸመች

© telegram sputnik_ethiopiaሩሲያ ባለፈው ሌሊት በዩክሬን የሎጂስቲክስ ማዕከላት ላይ ጥቃት ፈጸመች
ሩሲያ ባለፈው ሌሊት በዩክሬን የሎጂስቲክስ ማዕከላት ላይ ጥቃት ፈጸመች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 15.09.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ ባለፈው ሌሊት በዩክሬን የሎጂስቲክስ ማዕከላት ላይ ጥቃት ፈጸመች

የሩሲያ ኃይሎች ለዩክሬን ጦር አቅርቦት በሚውሉ የሎጂስቲክስ ማዕከላት፣ ወደቦች እና የጭነት መርከቦች ላይ ያነጣጠረ የድሮን ጥቃት ፈጽመዋል።

በኦዴሳ ክልል - ከውጭ ሀገራት የሚገቡ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ለማከማቸት እና ለማሰራጨት በሚያውለው በቬሊካያ ባልካ በሚገኝ የሎጂስቲክስ ማዕከል ላይ፤

በቸርኖሞርስክ ወደብ - ለዩክሬን ጦር አቅርቦቶችን ጭነው በነበሩ የጭነት መርከብ እና የሮ-ሮ ጀልባ ላይ

በምዕራብ ዩክሬን - ከአውሮፓ ሕብረት ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ለማጓጓዝ በሚያውለው የባቡር መስመር መሰረተ ልማት ላይ የተሰነዘረው ጥቃት ቀጥሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0