https://amh.sputniknews.africa/20260914/5237093.html
የዩክሬን ግጭት በንግግር ሊፈታ ይገባል - የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
የዩክሬን ግጭት በንግግር ሊፈታ ይገባል - የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
የዩክሬን ግጭት በንግግር ሊፈታ ይገባል - የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ደቡብ አፍሪካ ከሌሎች በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር በመሆን በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ልዑክ ስብስብ ውስጥ መሳተፏን ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለስፑትኒክ የተናገሩ ሲሆን፣ ጦርነቱ... 14.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-14T08:29+0300
2026-09-14T08:29+0300
2026-09-14T08:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0e/5236940_0:108:1149:754_1920x0_80_0_0_9a6db981f54075f3292d8330f5c44d06.jpg
የዩክሬን ግጭት በንግግር ሊፈታ ይገባል - የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ደቡብ አፍሪካ ከሌሎች በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር በመሆን በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ልዑክ ስብስብ ውስጥ መሳተፏን ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለስፑትኒክ የተናገሩ ሲሆን፣ ጦርነቱ በድርድር መፍትሔ እንዲያገኝ የሚያቀርቡትን ጥሪ ዳግም አብራርተዋል።ፕሬዝዳንቱ ይህንን አስተያየት የሰጡት በኒው ዴልሂ በተካሄደው 18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን የሁለትዮሽ ስብሰባ ተከትሎ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0e/5236940_1:0:1149:861_1920x0_80_0_0_69e8e52c963391ebc68454dcc748866c.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የዩክሬን ግጭት በንግግር ሊፈታ ይገባል - የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
08:29 14.09.2026 (የተሻሻለ: 08:34 14.09.2026) የዩክሬን ግጭት በንግግር ሊፈታ ይገባል - የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት
ደቡብ አፍሪካ ከሌሎች በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ጋር በመሆን በሩሲያ እና ዩክሬን የሰላም ልዑክ ስብስብ ውስጥ መሳተፏን ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለስፑትኒክ የተናገሩ ሲሆን፣ ጦርነቱ በድርድር መፍትሔ እንዲያገኝ የሚያቀርቡትን ጥሪ ዳግም አብራርተዋል።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን አስተያየት የሰጡት በኒው ዴልሂ በተካሄደው 18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን ከፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ያደረጉትን የሁለትዮሽ ስብሰባ ተከትሎ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X