ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማቷን ለማፋጠን አቅዳለች - የሩሲያ ባለሥልጣን

© telegram sputnik_ethiopiaኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማቷን ለማፋጠን አቅዳለች - የሩሲያ ባለሥልጣን
ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማቷን ለማፋጠን አቅዳለች - የሩሲያ ባለሥልጣን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 13.09.2026
ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማቷን ለማፋጠን አቅዳለች - የሩሲያ ባለሥልጣን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይልን ለማልማት የሚደረገውን ጥረት ለማፋጠን ከፍተኛ ፍላጎት አላቸው" ሲሉ የሮሳቶም ዋና ዳይሬክተር አሌክሲ ሊካቼቭ ለሩሲያ መገናኛ ብዙኃን ገልጸዋል።

ሀገሪቱ ለሩሲያ የኒውክሌር ትብብር አሁንም ተስፋ ሰጪ ቀጣና ሆና ቀጥላለች ያሉት ሊካቼቭ፤ በሁለቱ ወገኖቹ መካከል የመጀመሪያ ደረጃ ስምምነቶች ቢኖሩም ሥራ ከመጀመሩ በፊት ግን ገና በርካታ እርምጃዎች መወሰድ እንዳለባቸው አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0