የብሪክስ የኒውክሌር ትስስር ተጠናክሯል - የሮሳቶም ዳይሬክተር

ሰብስክራይብ

የብሪክስ የኒውክሌር ትስስር ተጠናክሯል - የሮሳቶም ዳይሬክተር

​ እ.ኤ.አ በ2024 የተጀመረው የብሪክስ የኒውክሌር ኃይል መድረክ የተለያየ አደረጃጀት እና መጠን ያላቸውን አባላት የሚያሰባስብ ሙሉ በሙሉ የእኩል ማኅበር መሆኑን የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሌክሲ ሊካቼቭ በኒው ዴሊ ከተካሄደው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን ለስፑትኒክ ገልጸዋል።

​ይህ መድረክ ከመነሻው 8 ሀገራትን ያቀፈ ሲሆን እ.አ.አ በ2025 የግብጽ እና ብራዚል ተቋማትንም ቀላቅሏል።

ተጨማሪ ዝርዝሮች ከቪዲዮው ያግኙ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0