'የጨዋታውን ሕግ ለመቅረፅ ልዩ ዕድል'፦ ብሪክስ ውስጥ የአፍሪካ ድምፅ እያደገ መጥቷል - የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ

ሰብስክራይብ

'የጨዋታውን ሕግ ለመቅረፅ ልዩ ዕድል'፦ ብሪክስ ውስጥ የአፍሪካ ድምፅ እያደገ መጥቷል - የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ

ጥምረቱ ለአፍሪካ አኀጉር ከታዛቢነት ባለፈ በዓለም አቀፍ ውሳኔ አሰጣጥ ላይ ንቁ ተሳትፎና ተጽዕኖ የማሳደር ዕድል ሰጥቷል ስትል ቫሲሊሳ ኻራሳኻል በኒው ዴልሂ ከተካሄደው 18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን ለህንዱ "ኒውስ18" አስተያየቷን ሰጥታለች።

እያደገ የመጣው የአፍሪካ ተፅዕኖ ከሉዓላዊነት እና የእኩል አጋርነት ፍላጎት የመነጨ እንደሆነና የአፍሪካ ድምፅ አሁን በደቡባዊው ዓለም እና ባሻገር መሠማት መጀመሩን አፅንዖት ሰጥታለች።

ለበለጠ መረጃ ቪዲዮውን ይመልከቱ

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0