https://amh.sputniknews.africa/20260912/5203300.html
ቡርኪና ፋሶ እ.ኤ.አ በ2030 የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን 70% ለማድረስ እንቅስቃሴ ጀመረች
ቡርኪና ፋሶ እ.ኤ.አ በ2030 የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን 70% ለማድረስ እንቅስቃሴ ጀመረች
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪና ፋሶ እ.ኤ.አ በ2030 የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን 70% ለማድረስ እንቅስቃሴ ጀመረች የቡርኪናፋሶ መንግሥት ይህንን ግብ ለማሳካት ለዘርፉ ፕሮጀክቶች የሚውል 184 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አጽድቋል። የማስተላለፊያ እና የማከፋፈያ... 12.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-12T09:02+0300
2026-09-12T09:02+0300
2026-09-12T09:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0c/5203147_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_ce364a0bfd1a878d9ccd920559d67360.jpg
ቡርኪና ፋሶ እ.ኤ.አ በ2030 የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን 70% ለማድረስ እንቅስቃሴ ጀመረች የቡርኪናፋሶ መንግሥት ይህንን ግብ ለማሳካት ለዘርፉ ፕሮጀክቶች የሚውል 184 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አጽድቋል። የማስተላለፊያ እና የማከፋፈያ ኔትወርኮችን ለማስፋፋት፤ የመንግሥት የኤሌክትሪክ ኩባንያ ሶናቤል እና የፋሶ ቬኔም ኤጀንሲ አስፈላጊውን ቁሳቁስ እና መሠረተ ልማት ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።"የዚህ ፕሮጀክት ትግበራ ኔትወርኩን ይበልጥ አስተማማኝና የኤሌክትሪክ ኃይል የመሸከም አቅሙን የሚያሳድግ ሲሆን በመላው ቡርኪና ፋሶ የኤሌክትሪክ መስመር እንዲስፋፋ የራሱን አስተዋጽኦ ያደርጋል" ሲሉ የኢነርጂና ማዕድን ሚኒስትሩ ያኩባ ዛብሬ ጉባ ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ቡርኪና ፋሶ እ
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪና ፋሶ እ
2026-09-12T09:02+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0c/5203147_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_4dc818ed267b5c00bdb5b262af1107f3.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቡርኪና ፋሶ እ.ኤ.አ በ2030 የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን 70% ለማድረስ እንቅስቃሴ ጀመረች
09:02 12.09.2026 (የተሻሻለ: 09:04 12.09.2026) ቡርኪና ፋሶ እ.ኤ.አ በ2030 የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን 70% ለማድረስ እንቅስቃሴ ጀመረች
የቡርኪናፋሶ መንግሥት ይህንን ግብ ለማሳካት ለዘርፉ ፕሮጀክቶች የሚውል 184 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ አጽድቋል።
የማስተላለፊያ እና የማከፋፈያ ኔትወርኮችን ለማስፋፋት፤ የመንግሥት የኤሌክትሪክ ኩባንያ ሶናቤል እና የፋሶ ቬኔም ኤጀንሲ አስፈላጊውን ቁሳቁስ እና መሠረተ ልማት ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
"የዚህ ፕሮጀክት ትግበራ ኔትወርኩን ይበልጥ አስተማማኝና የኤሌክትሪክ ኃይል የመሸከም አቅሙን የሚያሳድግ ሲሆን በመላው ቡርኪና ፋሶ የኤሌክትሪክ መስመር እንዲስፋፋ የራሱን አስተዋጽኦ ያደርጋል" ሲሉ የኢነርጂና ማዕድን ሚኒስትሩ ያኩባ ዛብሬ ጉባ ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X