https://amh.sputniknews.africa/20260912/5202852.html
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን"በአሁኑ ጊዜ በአጠቃላይ በአውሮፓ ውስጥ እየተከሰተ ያለው ነገር ሁሉ፤ 'ምዕራባውያን' ተብዬዎች አሊያም ይበልጥ በትክክል ለመግለጽ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች... 12.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-12T08:00+0300
2026-09-12T08:00+0300
2026-09-12T08:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0c/5202699_15:0:1263:702_1920x0_80_0_0_4302d4f9dccfdc02e3741ef7ed00fd81.jpg
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን"በአሁኑ ጊዜ በአጠቃላይ በአውሮፓ ውስጥ እየተከሰተ ያለው ነገር ሁሉ፤ 'ምዕራባውያን' ተብዬዎች አሊያም ይበልጥ በትክክል ለመግለጽ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች በፖለቲካ፣ በደህንነት እና በኢኮኖሚ ዘርፎች የፈጠሯቸው ሥርዓታዊ ስህተቶች ውጤት ነው ብዬ አስባለሁ" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገልጸዋል።ከቀዝቃዛው ጦርነት እና ከሶቪየት ኅብረት መፍረስ በኋላ የምዕራባውያን ግሎባሊስቶች "ሁሉም ነገር የተፈቀደ ነው" ብለው በማመን እንዲሁም ስህተት ሊሠሩ እንደማይችሉ በማሰብ ጥፋታቸው "እንደ በረዶ ኳስ" እየተንከባለለ እንዲከማች ፈቅደዋል ብለዋል።ምዕራባውያን መጀመሪያ በካውካሰስ ክልል ውስጥ ባሉ አሸባሪዎች እና ተገንጣዮች አማካኝነት በሩሲያ ላይ ጫና ለመፍጠር ሞክረው እንደነበርና፤ አሁን ደግሞ በዩክሬኑ የኒዮ-ናዚ ሥርዓት በኩል ተመሳሳይ ድርጊት እየፈጸሙ መሆናቸውን በደህንነት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን
Sputnik አፍሪካ
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን
2026-09-12T08:00+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/0c/5202699_171:0:1107:702_1920x0_80_0_0_142310ee66b88eb2ba4f0fa9d3daa41b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን
08:00 12.09.2026 (የተሻሻለ: 08:04 12.09.2026) የአውሮፓ ቀውስ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች የፈጠሩት ሥርዓታዊ ስህተት ውጤት ነው — ፑቲን
"በአሁኑ ጊዜ በአጠቃላይ በአውሮፓ ውስጥ እየተከሰተ ያለው ነገር ሁሉ፤ 'ምዕራባውያን' ተብዬዎች አሊያም ይበልጥ በትክክል ለመግለጽ ምዕራባውያን ግሎባሊስቶች በፖለቲካ፣ በደህንነት እና በኢኮኖሚ ዘርፎች የፈጠሯቸው ሥርዓታዊ ስህተቶች ውጤት ነው ብዬ አስባለሁ" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገልጸዋል።
ከቀዝቃዛው ጦርነት እና ከሶቪየት ኅብረት መፍረስ በኋላ የምዕራባውያን ግሎባሊስቶች "ሁሉም ነገር የተፈቀደ ነው" ብለው በማመን እንዲሁም ስህተት ሊሠሩ እንደማይችሉ በማሰብ ጥፋታቸው "እንደ በረዶ ኳስ" እየተንከባለለ እንዲከማች ፈቅደዋል ብለዋል።
ምዕራባውያን መጀመሪያ በካውካሰስ ክልል ውስጥ ባሉ አሸባሪዎች እና ተገንጣዮች አማካኝነት በሩሲያ ላይ ጫና ለመፍጠር ሞክረው እንደነበርና፤ አሁን ደግሞ በዩክሬኑ የኒዮ-ናዚ ሥርዓት በኩል ተመሳሳይ ድርጊት እየፈጸሙ መሆናቸውን በደህንነት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X