https://amh.sputniknews.africa/20260911/5292779.html
የአፍሪካ አረንጓዴ ጎህ፡ የማዕድን እሴትና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
የአፍሪካ አረንጓዴ ጎህ፡ የማዕድን እሴትና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ ከዓለም አቀፉ ማዕድናት ክምችት ውስጥ ወደ 30 በመቶ ገደማ የሚሆነውን ድርሻ የምትይዝ ቢሆንም፣ ከእነዚሁ ማዕድናት ማጣራትና ማቀናበር ከሚገኘው ዓለም አቀፍ እሴት ውስጥ የምታገኘው ከ3 በመቶ ያነሰውን ብቻ ነው። 11.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-11T13:42+0300
2026-09-11T13:42+0300
2026-09-19T13:55+0300
drum of changes
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/13/5292621_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_9f1bd5db43e31c395cb68522cba9bf3a.png
የአፍሪካ አረንጓዴ ጎህ፡ የማዕድን እሴትና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ አረንጓዴ ጎህ፡ የማዕድን እሴትና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
አፍሪካ ከዓለም አቀፉ ማዕድናት ክምችት ውስጥ ወደ 30 በመቶ ገደማ የሚሆነውን ድርሻ የምትይዝ ቢሆንም፣ ከእነዚሁ ማዕድናት ማጣራትና ማቀናበር ከሚገኘው ዓለም አቀፍ እሴት ውስጥ የምታገኘው ከ3 በመቶ ያነሰውን ብቻ ነው።የዛሬው ድራም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን በሁለት አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኩራል። የመጀመሪያው፣ አፍሪካ ከአዳዲስ ዓለም አቀፍ ጥምረቶች እና ከሻንጋይ የትብብር ድርጅት የምታገኛቸውን ትምህርቶች ከወራቤ ዩኒቨርሲቲው የምጣኔ ሀብት መምህር መሐመድ ኢሳ ጋር የምንዳስስበት ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ አፍሪካ ልማትና የድህነት ቅነሳን ሳታስተጓጉል ወደ ንጹሕ የኃይል አማራጭ የምታደርገውን ሽግግር ይመለከታል። በጉዳዩ ላይ ሪቻርድ ሚዩንጊ (ዶ/ር) እና ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ማሪት ቅጣው አስተያየታቸውን ሰጥተውበታል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/13/5292621_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_865746bf3a364daa86d6e2ba31fb778b.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
аудио
የአፍሪካ አረንጓዴ ጎህ፡ የማዕድን እሴትና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት
13:42 11.09.2026 (የተሻሻለ: 13:55 19.09.2026) ዘላለም ደመሴ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
አፍሪካ ከዓለም አቀፉ ማዕድናት ክምችት ውስጥ ወደ 30 በመቶ ገደማ የሚሆነውን ድርሻ የምትይዝ ቢሆንም፣ ከእነዚሁ ማዕድናት ማጣራትና ማቀናበር ከሚገኘው ዓለም አቀፍ እሴት ውስጥ የምታገኘው ከ3 በመቶ ያነሰውን ብቻ ነው።
ስለ ፍትሐዊ የኃይል ሽግግር ስናወራ ስለ ኢኮኖሚያዊ ፍትሕም ማሰብ አለብን። እሴት ሊረጋገጥ የሚችለው ደግሞ ጥሬ ዕቃ ከመላክ ይልቅ ማዕድናትን በማጣራት፣ በማቀናበርና በማምረት ነው፤ አረንጓዴ ሽግግርን ከልማት መነጠል የለብንም” ሲሉ ማሪት ቅጣው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የዛሬው
ድራም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን በሁለት አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ያተኩራል። የመጀመሪያው፣ አፍሪካ ከአዳዲስ ዓለም አቀፍ ጥምረቶች እና ከሻንጋይ የትብብር ድርጅት የምታገኛቸውን ትምህርቶች
ከወራቤ ዩኒቨርሲቲው የምጣኔ ሀብት መምህር መሐመድ ኢሳ ጋር የምንዳስስበት ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ አፍሪካ ልማትና የድህነት ቅነሳን ሳታስተጓጉል ወደ ንጹሕ የኃይል አማራጭ የምታደርገውን ሽግግር ይመለከታል። በጉዳዩ ላይ
ሪቻርድ ሚዩንጊ (ዶ/ር) እና ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ማሪት ቅጣው አስተያየታቸውን ሰጥተውበታል።
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox