ራማፎሳ በደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሊቀመንበርነት ወቅት ሩሲያ ላደረገችው ድጋፍ ምሥጋና አቀረቡ

ሰብስክራይብ

ራማፎሳ በደቡብ አፍሪካ የቡድን 20 ሊቀመንበርነት ወቅት ሩሲያ ላደረገችው ድጋፍ ምሥጋና አቀረቡ

እ.ኤ.አ በ2025 በደቡብ አፍሪካ የተካሄደው የቡድን 20 ጉባኤ ስኬታማ እንዲሆን ሩሲያ ላደረገችው ከፍተኛ ድጋፍ ምሥጋና ይገባል ሲሉ ራማፎሳ ከቭላድሚር ፑቲን ጋር ባደረጉት ውይይት ተናግረዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0