ሩሲያ በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ በዲጂታል ቴክኖሎጂ፣ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት እና በምግብ ዋስትና የአፍሪካን ሁለገብ እድገት ታልማለች - ፑቲን

ሰብስክራይብ

ሩሲያ በሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ በዲጂታል ቴክኖሎጂ፣ በሰው ሠራሽ አስተውህሎት እና በምግብ ዋስትና የአፍሪካን ሁለገብ እድገት ታልማለች - ፑቲን

ጥቅምት 18 እና 19 በሞስኮ በሚካሄደው ጉባኤ ዲጂታል ቴክኖሎጂዎች፣ ኤአይ፣ ለሰላማዊ አገልግሎት የሚውሉ ቴክኖሎጂዎች እና የምግብ ዋስትና ዋና አጀንዳዎች እንደሚሆኑ ቭላድሚር ፑቲን በኒው ዴሊሂ ከሲሪል ራማፎሳ ጋር ባደረጉት ውይይት ገልጸዋል።

ፑቲን ሞስኮ ለዝግጅቱ በከፍተኛ ሁኔታ እየተዘጋጀች መሆኗን ገልጸው፤ ከደቡብ አፍሪካም ከፍተኛ ተወካዮች የተካተተበት ልዑክ እንደሚጠብቁ አሳውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0