ፑቲን ደቡብ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሩሲያ የውሳኔ ሃሳቦች ላደረገችው ድጋፍ ምሥጋና አቀረቡ

ሰብስክራይብ

ፑቲን ደቡብ አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለሩሲያ የውሳኔ ሃሳቦች ላደረገችው ድጋፍ ምሥጋና አቀረቡ

የሩሲያ ፕሬዚዳንት ሀገራቱ በቁልፍ ዓለም አቀፋዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አቀራረቦች እንዳሏቸው ገልጸዋል።

ሁለቱ መሪዎች ከብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን የሁለትዮሽ ውይይት አካሂደዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0