አፍሪካ የራሷን የአየር ንብረት ፋይናንስ ኤጀንሲ ማቋቋም አለባት - በአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካ ተደራዳሪ

ሰብስክራይብ

አፍሪካ የራሷን የአየር ንብረት ፋይናንስ ኤጀንሲ ማቋቋም አለባት - በአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካ ተደራዳሪ

የተዘረጋው መዋቅር ከፍተኛ ጥገኝነትን የሚፈጥርና እና ለልመና የተመቻቸ እንደሆነ በአየር ንብረት ለውጥ የአፍሪካ ተደራዳሪ ቡድን ሊቀመንበር አንተዊ ቦዋሲያኮ አሞዋህ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

“...ይህ አፍሪካ በአየር ንብረት ፋይናንስ ረገድ የራሷን ተቋም መፍጠር አለባት ማለት ነው። በሕዝብም ይሁን ወይም የግል ዘርፍ ትብብር ይህ ዓይነቱ የጥገኝነት ሁኔታ መቆም አለበት” ሲሉም አክለዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0