የወቅቱ የአየር ንብረት ፋይናንስ መዋቅር የአፍሪካን ጥቅም ታሳቢ ሳያደርግ የተቋቋመ ነው - የአየር ንብረት ደህንንት ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የወቅቱ የአየር ንብረት ፋይናንስ መዋቅር የአፍሪካን ጥቅም ታሳቢ ሳያደርግ የተቋቋመ ነው - የአየር ንብረት ደህንንት ባለሙያ

አፍሪካ በተባበረ ድምፅ የሰሜናዊው ዓለም በአየር ንብረት ፋይናንስ ዙሪያ የገባውን ቃል እንዲያከብር ማስገደድ አለባት ሲሉ የአየር ንብረት ደህንነት ባለሙያው ታቢ ጆዳ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"ከአፍሪካ ፖለቲካዊ አመራር ደግሞ ጠንካራ ድምጽ ይጠይቃል። በዚህ ሳይወሰን አፍሪካ-ተኮርና በአፍሪካ የሚመራ የአየር ንብረት ፋይናንስ መዋቅር መፈጠር አለበት።"

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0