https://amh.sputniknews.africa/20260910/5280880.html
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና በአፍሪካ ሴቶች ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና በአፍሪካ ሴቶች ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ
Sputnik አፍሪካ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የነዳጅ እና የምግብ ዋጋን በማናርና የሐዋላ ፍሰትን በማስተጓጎልና የዓለም አቀፍ አቅርቦት መዛባቱ ኢኮኖሚያዊ ጫና በግንባር ቀደምትነት የአፍሪካ ሴቶች እንዲሸከሙ እያስገደደ ነው። 10.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-10T20:19+0300
2026-09-10T20:19+0300
2026-09-17T20:20+0300
drum of changes
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/11/5280722_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_b91c6a94e5675bcaaf7131cd0662d22f.png
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና በአፍሪካ ሴቶች ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ
Sputnik አፍሪካ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና በአፍሪካ ሴቶች ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የነዳጅ እና የምግብ ዋጋን በማናርና የሐዋላ ፍሰትን በማስተጓጎልና የዓለም አቀፍ አቅርቦት መዛባቱ ኢኮኖሚያዊ ጫና በግንባር ቀደምትነት የአፍሪካ ሴቶች እንዲሸከሙ እያስገደደ ነው።በዛሬው የድራም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን በሩቅ የሚከሰቱ ግጭቶች ከዳካር እስከ ናይሮቢ የቤተሰብ ወጪንና የገበያ እንቅስቃሴን እንዴት እየቀየሩ እንደሆነ ከታዋቂ የመብት ተሟጋች ጋር ዳስሰናል። የዓለም አቀፍ አደጋዎችን አህጉራዊ ተፅዕኖና የሴቶችን የኢኮኖሚ ጫና በጥልቀት የምንመረምርበትን ዝግጅት እንድትከታተሉ እንጋብዛለን። ለዚህም ናይጄሪያዊቷን የመብት ተሟጋች ፋዴኬሚ አኬንፌዳሪንን አነጋግረናል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/11/5280722_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_9743873fd323b768429086eaa223e967.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
аудио
የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት እና በአፍሪካ ሴቶች ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ
20:19 10.09.2026 (የተሻሻለ: 20:20 17.09.2026) የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የነዳጅ እና የምግብ ዋጋን በማናርና የሐዋላ ፍሰትን በማስተጓጎልና የዓለም አቀፍ አቅርቦት መዛባቱ ኢኮኖሚያዊ ጫና በግንባር ቀደምትነት የአፍሪካ ሴቶች እንዲሸከሙ እያስገደደ ነው።
የምግብ እና የነዳጅ ዋጋ ሲወደድ እንዲሁም ገቢ ሲቀንስ፣ የቤት ውስጥና የማህበረሰብን ኢኮኖሚያዊ ጫና ተሸክመው የሚያሳልፉት ሴቶች ናቸው። በመሆኑም ሀብታም አህጉር ይዘን ራሳችንን ከውጭ ተፅዕኖዎች እንዴት መጠበቅ እንደምንችል ትልቅ ትኩረት ሰጥተን ማሰብ አለብን” — ፋዴኬሚ አኬንፌዳሪን፣ ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት።
በዛሬው የ
ድራም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን በሩቅ የሚከሰቱ ግጭቶች ከዳካር እስከ ናይሮቢ የቤተሰብ ወጪንና የገበያ እንቅስቃሴን እንዴት እየቀየሩ እንደሆነ ከታዋቂ የመብት ተሟጋች ጋር ዳስሰናል። የዓለም አቀፍ አደጋዎችን አህጉራዊ ተፅዕኖና የሴቶችን የኢኮኖሚ ጫና በጥልቀት የምንመረምርበትን ዝግጅት እንድትከታተሉ እንጋብዛለን። ለዚህም ናይጄሪያዊቷን የመብት ተሟጋች
ፋዴኬሚ አኬንፌዳሪንን
አነጋግረናል።
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox