https://amh.sputniknews.africa/20260909/5268586.html
በብራና የተጻፈ፡ የኢትዮጵያ ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ
በብራና የተጻፈ፡ የኢትዮጵያ ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን ስለ አፍሪካና ኢትዮጵያ ጥንታዊ የእውቀት ሀብት ያላቸው ግንዛቤ አሁንም ዝቅተኛ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ የአህጉሪቱን ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ በዲጂታል አማራጮች አዘምኖ ለዓለም ማሳወቅ የህልውና ያህል አስፈላጊ ጉዳይ ሆኗል። 09.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-09T19:57+0300
2026-09-09T19:57+0300
2026-09-16T19:57+0300
drum of changes
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/10/5268428_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_a7545e15c3e4f3ddd951c7c4a3ece7ac.png
በብራና የተጻፈ፡ የኢትዮጵያ ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ
Sputnik አፍሪካ
በብራና የተጻፈ፡ የኢትዮጵያ ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ
ምዕራባውያን ስለ አፍሪካና ኢትዮጵያ ጥንታዊ የእውቀት ሀብት ያላቸው ግንዛቤ አሁንም ዝቅተኛ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ የአህጉሪቱን ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ በዲጂታል አማራጮች አዘምኖ ለዓለም ማሳወቅ የህልውና ያህል አስፈላጊ ጉዳይ ሆኗል።የዛሬው የ ድራም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ትኩረት ከነሓሴ 28፣ 2018 ዓ.ም. እስከ መስከረም 3፣ 2019 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ባለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የብራና መጻሕፍት ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን ላይ ነው። በዚሁ ጉዳይ ላይ የሐመር ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ትንሳኤ ተስፋሚካኤልን እና የፕሮጀክት ማናጀሯን ቃልኪዳን ብርሃኑን አነጋግረናል።ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/10/5268428_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_15a95f67cd4687af1a73c6f43af28fda.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዘላለም ደመሴ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0a/02/1773814_65:0:570:505_100x100_80_0_0_7574c267fa138fbedd2aaf2f5916f166.jpg
аудио
በብራና የተጻፈ፡ የኢትዮጵያ ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ
19:57 09.09.2026 (የተሻሻለ: 19:57 16.09.2026) ዘላለም ደመሴ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
ምዕራባውያን ስለ አፍሪካና ኢትዮጵያ ጥንታዊ የእውቀት ሀብት ያላቸው ግንዛቤ አሁንም ዝቅተኛ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ የአህጉሪቱን ሕያው የሥልጣኔ መዝገብ በዲጂታል አማራጮች አዘምኖ ለዓለም ማሳወቅ የህልውና ያህል አስፈላጊ ጉዳይ ሆኗል።
ምዕራባውያን “የብራና አሰራር ክህሎቱ የላችሁም” የሚል ሙግት ያነሳሉ። የእኛ ዓላማ ግን ዳግም መስራት እንደምንችል ማሳየት ነው። በተጨማሪም በቂ ጥናት ስላላደረግን እንጂ በየገዳማቱ ከተሰረቀብን በላይ ብዙ መጻሕፍት አሉን” — ትንሳኤ ተስፋሚካኤል ለስፑትኒክ አፍሪካ እንደተናገሩት።
የዛሬው የ
ድራም ኦቭ ቼንጅስ ዝግጅታችን ትኩረት ከነሓሴ 28፣ 2018 ዓ.ም. እስከ መስከረም 3፣ 2019 ዓ.ም. በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ባለው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የብራና መጻሕፍት ዓለም አቀፍ ኤግዚቢሽን ላይ ነው። በዚሁ ጉዳይ ላይ የሐመር ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ትንሳኤ ተስፋሚካኤልን እና የፕሮጀክት ማናጀሯን ቃልኪዳን ብርሃኑን አነጋግረናል።
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts – Deezer – Afripods – Spotify – Pocket Casts – Podcast Addict – CastBox