69% የሚሆኑ ኬንያውያን በአሜሪካ በጀት ሊገነባ የታቀደውን የኢቦላ ማዕከል ይቃወማሉ - የሕዝብ አስተያየት

© telegram sputnik_ethiopia69% የሚሆኑ ኬንያውያን በአሜሪካ በጀት ሊገነባ የታቀደውን የኢቦላ ማዕከል ይቃወማሉ - የሕዝብ አስተያየት
69% የሚሆኑ ኬንያውያን በአሜሪካ በጀት ሊገነባ የታቀደውን የኢቦላ ማዕከል ይቃወማሉ - የሕዝብ አስተያየት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 09.09.2026
ሰብስክራይብ

69% የሚሆኑ ኬንያውያን በአሜሪካ በጀት ሊገነባ የታቀደውን የኢቦላ ማዕከል ይቃወማሉ - የሕዝብ አስተያየት

28% ምላሽ ሰጪዎች በላኢኪፒያ የአየር ኃይል ሠፈር ሊካሄድ የታሰበው ፕሮጀክት በዋናነት የአሜሪካን ጥቅም ለማስጠበቅ እና የውጭ ሀገር ታካሚዎችን ለማከም ያለመ ነው ሲሉ፤ 17% የሚሆኑት ደግሞ ተቃውሟቸውን ከሙስና ስጋት እና ግልጽ ካልሆኑ ስምምነቶች ጋር እንደሚያያዙት የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን የቲ.አይ.ኤፍ.ኤ ምርምር ተቋም የሕዝብ አስተያየት መስጫን ጠቅሰው ዘግበዋል።

የሕዝብ አስተያየቱ ከሰኔ 6 እስከ 15 በዘጠኝ ክልሎች በሚገኙ 2,048 ኬንያውያን የተሰጠ እና የስህተት ምጣኔው 2.18% እንደሆነ ተነግሯል።

ሰኔ 1 በዕቅዱ ዙሪያ በናኙኪ በተቀሰቀሱ ተቃውሞዎች፤ በመቶዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች እና ወጣቶች አደባባይ ወጥተው ፕሮጀክቱ እንዲሰረዝ ጠይቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0