'ሀገራችንን ለመወክል ወደ ሩሲያ እየተጓዝን ነው' - የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣን ስለ 2026ቱ ዓለም አቀፍ የወጣቶች ፌስቲቫል

ሰብስክራይብ

'ሀገራችንን ለመወክል ወደ ሩሲያ እየተጓዝን ነው' - የደቡብ አፍሪካ ባለሥልጣን ስለ 2026ቱ ዓለም አቀፍ የወጣቶች ፌስቲቫል

"ተመልሰን ስንመጣ የነገዋ ሀገራችን የተሻሉ ወጣቶች እንዲኖሯት ሌሎች ወጣቶች እንዲነቃቁ የማድረግ እና የመምራት ሀላፊነት አለብን" ሲሉ በብሔራዊ የወጣቶች ልማት ኤጀንሲ የከፍተኛ ሥራ አመራር አባል የሆኑት ወልተር ባንጎ፣ ከመስከረም 1 ጀምሮ በሩሲያዋ ዬካተሪንበርግ ከተማ ስለሚካሄደው የዚህ ታላቅ ኩነት አስፈላጊነት ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

ስለ ፌስቲቫሉ እና ከ180 በላይ ከሚሆኑ ሀገራት ለተውጣጡ 10,000 ወጣቶች ስለሚሰጠው ዕድል የበለጠ ለማወቅ የስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ያዘጋጀውን ቪዲዮ ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0