እስራኤል በደቡብ ሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

ሰብስክራይብ

እስራኤል በደቡብ ሊባኖስ ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

በማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘው ተንቀሳቃሽ ምስል፣ የእስራኤል የአየር ድብደባ በደቡብ ሊባኖስ ናባቲዬ ግዛት ውስጥ በሚገኘው ዴር አል-ዛህራኒ አካባቢ ላይ ያረፈበትን ቅጽበት እንደሚያሳይ ተገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0