🇪🇹 ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን ኢጋድ ገለፀ

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን - Sputnik አፍሪካ
1/3
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም  - Sputnik አፍሪካ
2/3
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን - Sputnik አፍሪካ
3/3
ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን አቅም መገንባቷን
🤖 ይህ የተባለው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) ምክትል ዋና ጸሐፊ ሙሐመድ አብዲ ዋሬ የተመራ ከፍተኛ የልዑክ ቡድን በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የመስክ ጉብኝት ባደረገበት ወቅት ነው።
ኢትዮጵያ በሰው ኃይል፣ በመሠረተ ልማት እንዲሁም በግብርና፣ ጤና፣ ትምህርትና ፋይናንስ ዘርፎች ቴክኖሎጂውን በተግባር በመተርጎም ያስመዘገበችው ውጤት ለአኅጉሪቱ ትልቅ ማሳያና አቅም መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት ተገልጿል።
የተነሱ ቁልፍ ነጥቦች፦
🔸 ኢትዮጵያ በሰው ሠራሽ አስተውሎት ዘርፍ የገነባችው አቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሚያደርጋት ነው።
🔸 የሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ በግብርና፣ በጤና፣ በትምህርት እና በፋይናንስ ዘርፎች ላይ በተግባር እየተተገበረ ይገኛል።
🔸 የኢጋድ አባል ሀገራት የኢትዮጵያን ተሞክሮ በመቅሰም በየሀገራቸው የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ መዋቅር ውስጥ ለማቀናጀት ተስማምተዋል።
🔸 ኢትዮጵያ የዘርፉ ልምዷን ለምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት ለማካፈል እና ቀጣናዊ የዲጂታል ትስስርን ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች።
አዳዲስ ዜናዎች
0