https://amh.sputniknews.africa/20260906/5149631.html
ኢትዮጵያፓን-አፍሪካዊ የቱሪዝም ዘመቻዋን በኮት ዲቯር አስጀመረች
ኢትዮጵያፓን-አፍሪካዊ የቱሪዝም ዘመቻዋን በኮት ዲቯር አስጀመረች
Sputnik አፍሪካ
በኮት ዲቯር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ከቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከኩሪፍቱ ሪዞርት እና ከየሺ ግሩፕ ጋር በመተባበር የሁለት ቀን የቱሪዝም ማስተዋወቂያ መድረክ በአቢጃን አካሂዷል። 06.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-06T13:45+0300
2026-09-06T13:45+0300
2026-09-06T14:25+0300
ዜና
ኢትዮጵያ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/06/5149130_0:107:2048:1259_1920x0_80_0_0_bbd986980e35664fbd62c531e4bf9366.jpg
በኮት ዲቯር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ከቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከኩሪፍቱ ሪዞርት እና ከየሺ ግሩፕ ጋር በመተባበር የሁለት ቀን የቱሪዝም ማስተዋወቂያ መድረክ በአቢጃን አካሂዷል።ዋናዋና መረጃዎች፦▪️ በ10 የአፍሪካ ሀገራት የሚካሄደው የዘመቻው 2ኛ መዳረሻ ኮት ዲቯር ሆናለች።▪️ አምባሳደርሽታዬ ምናለ የኢትዮጵያን ባህላዊ፣ ታሪካዊና የዩኔስኮ ቅርሶች አስተዋውቀዋል።▪️ የሀገሪቱባለሥልጣናት፣ የንግድ መሪዎችና የመገናኛ ብዙኃን የኢትዮጵያን መስህቦች እንዲጎበኙ ተጋብዘዋል።▪️ የአፍሪካአህጉራዊ ቱሪዝምን ማሳደግ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በቱሪዝም ለማጠናከር ያለመ ነው።
ኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/06/5149130_114:0:1934:1365_1920x0_80_0_0_f2f95540bb281cc7f6aeec9d9af2f40a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜና, ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያፓን-አፍሪካዊ የቱሪዝም ዘመቻዋን በኮት ዲቯር አስጀመረች
13:45 06.09.2026 (የተሻሻለ: 14:25 06.09.2026) በኮት ዲቯር የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ከቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከኩሪፍቱ ሪዞርት እና ከየሺ ግሩፕ ጋር በመተባበር የሁለት ቀን የቱሪዝም ማስተዋወቂያ መድረክ በአቢጃን አካሂዷል።
▪️ በ10 የአፍሪካ ሀገራት የሚካሄደው የዘመቻው 2ኛ መዳረሻ ኮት ዲቯር ሆናለች።
▪️ አምባሳደርሽታዬ ምናለ የኢትዮጵያን ባህላዊ፣ ታሪካዊና የዩኔስኮ ቅርሶች አስተዋውቀዋል።
▪️ የሀገሪቱባለሥልጣናት፣ የንግድ መሪዎችና የመገናኛ ብዙኃን የኢትዮጵያን መስህቦች እንዲጎበኙ ተጋብዘዋል።
▪️ የአፍሪካአህጉራዊ ቱሪዝምን ማሳደግ እና የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን በቱሪዝም ለማጠናከር ያለመ ነው።