https://amh.sputniknews.africa/20260906/5146752.html
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊት
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊት
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊትቀጭን መሆንን የሚያስገድዱት የምዕራባውያን የውበት መለኪያዎች በአፍሪካውያን ሴቶች ላይ ጎጂ ተጽዕኖ እያሳደሩ ነው ሲሉ ፓን-አፍሪካዊቷ ጋዜጠኛና... 06.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-06T10:35+0300
2026-09-06T10:35+0300
2026-09-06T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/06/5146599_0:1:852:480_1920x0_80_0_0_23bbafc370caca3293382f7eccce1349.jpg
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊትቀጭን መሆንን የሚያስገድዱት የምዕራባውያን የውበት መለኪያዎች በአፍሪካውያን ሴቶች ላይ ጎጂ ተጽዕኖ እያሳደሩ ነው ሲሉ ፓን-አፍሪካዊቷ ጋዜጠኛና የፎር ዩ ሚዲያ ዳይሬክተር ዲያን ማኑዌላ ሲኬ ዱምቤ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።"ባለፉት ዓመታት ይህ የውበት ብያኔ በማኅበረሰባችን፣ በልዩ ልዩ የአፍሪካ ማኅበረሰቦች ዘንድ እንዲሰርፅ የተደረገ ሲሆን፤ እኛም ድርጊቱን እንደ መደበኛ ነገር አድርገን ተቀብለነዋል" ሲሉ ገልጸዋል። በአፍሪካ ውስጥ ሴቶች በተለያዩ የሰውነት ቅርጾች እና መጠኖች ይገኛሉ፤ ቀጭን፣ ሞላ ደስ የሚል፣ ረጅም እና አጭር፤ ይህ ስብጥር ደግሞ የአህጉሪቱ ባለብዙ ቀለም ውበት እና ሀብት መሠረት መሆኑን ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊት
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊት
2026-09-06T10:35+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/06/5146599_106:0:746:480_1920x0_80_0_0_25998e61f7c652ffcba82d99528c92c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊት
10:35 06.09.2026 (የተሻሻለ: 10:44 06.09.2026) አፍሪካውያን ለውበት ያላቸውን አመለካከት ከቅኝ ግዛት አስተሳሰብ ነፃ ማውጣት አለባቸው - ፓን-አፍሪካዊት
ቀጭን መሆንን የሚያስገድዱት የምዕራባውያን የውበት መለኪያዎች በአፍሪካውያን ሴቶች ላይ ጎጂ ተጽዕኖ እያሳደሩ ነው ሲሉ ፓን-አፍሪካዊቷ ጋዜጠኛና የፎር ዩ ሚዲያ ዳይሬክተር ዲያን ማኑዌላ ሲኬ ዱምቤ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ባለፉት ዓመታት ይህ የውበት ብያኔ በማኅበረሰባችን፣ በልዩ ልዩ የአፍሪካ ማኅበረሰቦች ዘንድ እንዲሰርፅ የተደረገ ሲሆን፤ እኛም ድርጊቱን እንደ መደበኛ ነገር አድርገን ተቀብለነዋል" ሲሉ ገልጸዋል።
በአፍሪካ ውስጥ ሴቶች በተለያዩ የሰውነት ቅርጾች እና መጠኖች ይገኛሉ፤ ቀጭን፣ ሞላ ደስ የሚል፣ ረጅም እና አጭር፤ ይህ ስብጥር ደግሞ የአህጉሪቱ ባለብዙ ቀለም ውበት እና ሀብት መሠረት መሆኑን ተናግረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X