ኢትዮጵያን የ13 ወር ፀጋ ያስባላት ወርሃ ጳጉሜን
09:35 06.09.2026 (የተሻሻለ: 10:34 06.09.2026)
© telegram sputnik_ethiopia
ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያን የ13 ወር ፀጋ ያስባላት ወርሃ ጳጉሜን
የኢትዮጵያ ሥነ-ፈለክ ሊቃውንት በዓመት ከ12ቱ ወራት የሚተርፉትን ዕለታት ሰፍረውና ቀምረው ጳጉሜን 13ኛው ወር አድርገዋታል።
ጳጉሜን የሚለው ስያሜ ‘ኤፓጎሜኔ’ ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም ‘ጨምሬ’ ማለት ነው። ጳጉሜን በ4 ዓመት አንዴ 6 ዕለት ስትሆን፣ በ600 ዓመታት አንዴ ደግሞ 7 ዕለት ትያዛለች።
ስለ ጳጉሜን ወር የበለጠ ለመረዳት የስፑትኒክ አፍሪካን ቪዲዮ ይመልከቱ፡፡
2018 ዓ.ም እንዴት አለፈ? እርሶስ ለቀጣዩ ዓመት ምን አቀዱ? ሐሳብዎን ያጋሩን
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X