አረንጓዴ ጎርፍ በብራሰልስ፦ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ

ሰብስክራይብ

አረንጓዴ ጎርፍ በብራሰልስ፦ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ተከታትለው በመግባት አሸነፉ

በቤልጂየም ብራሰልስ ከተማ በተካሄደው የ2026 ዳይመንድ ሊግ የ5,000 ሜትር የሴቶች ፍፃሜ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ ርቀቱን 14:35.20 በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ድል ተቀዳጅታለች።

የውድድር መድረኩ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበለይነት ተይዟል፡፡

ፍሬወይኒ ኃይሉ (14:35.20)

ልቅና አምባው (14:36.31)

ሰናይት ጌታቸው (14:37.09)

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0