https://amh.sputniknews.africa/20260905/5136429.html
ኢትዮጵያ ማሽላን የኢንቨስትመንትና የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል አድርጋ በአፍሪካ የምግብ ሥርዓት ፎረም አቀረበች
ኢትዮጵያ ማሽላን የኢንቨስትመንትና የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል አድርጋ በአፍሪካ የምግብ ሥርዓት ፎረም አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው የአፍሪካ የምግብ ሥርዓት ፎረም ኢትዮጵያ ማሽላን ከተለመደ የምግብ ሰብልነት ባሻገር ለስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት፣ ለእሴት ጭማሪ፣ ለምግብ ዋስትና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ የሚሆን የኢኮኖሚ ማዕከል አድርጋ አስተዋውቃለች። 05.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-05T11:54+0300
2026-09-05T11:54+0300
2026-09-05T11:56+0300
ዜና
ኢትዮጵያ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/05/5136519_0:107:2048:1259_1920x0_80_0_0_d7bf0b3fabf1dcc8909eb1b475639356.jpg
በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው የአፍሪካ የምግብ ሥርዓት ፎረም ኢትዮጵያ ማሽላን ከተለመደ የምግብ ሰብልነት ባሻገር ለስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት፣ ለእሴት ጭማሪ፣ ለምግብ ዋስትና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ የሚሆን የኢኮኖሚ ማዕከል አድርጋ አስተዋውቃለች።🌍 የኢትዮጵያን የማሽላ ዘርፍ አቅም ከካፒታል፣ ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ፣ ከግሉ ዘርፍ እና ከውጭ ገበያዎች ጋር የሚያስተሳስር ውይይት ተካሂዷል።የኢትዮጵያ ቁልፍ ተሞክሮ፦🟠 የግሉ ዘርፍ በዘርፉ በስፋት እንዲሰማራ የተሻሻሉ ሕጎች፣ የኮንትራት እርሻ አዋጅ፣ የግብር ማበረታቻዎች እና የአግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች ተመቻችተዋል።🟠 የማሽላ ምርት የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ከመሸፈን አልፎ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና በኮሜሳ በኩል ለውጭ ገበያ የሚቀርብበት አሰራር ተዘርግቷል።🤝 በዚህም የኢትዮጵያን ተሞክሮ መሰረት በማድረግ ማሽላን ለአኅጉራዊ የግብርና እድገት ለመጠቀም የሚያስችል 'የፓን አፍሪካ የማሽላ ጥምረት' ተመስርቷል።
ኢትዮጵያ
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/05/5136519_114:0:1934:1365_1920x0_80_0_0_7a28a79c78c766045ebe705d16b7192f.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜና, ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ ማሽላን የኢንቨስትመንትና የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል አድርጋ በአፍሪካ የምግብ ሥርዓት ፎረም አቀረበች
11:54 05.09.2026 (የተሻሻለ: 11:56 05.09.2026) በሩዋንዳ ኪጋሊ በተካሄደው የአፍሪካ የምግብ ሥርዓት ፎረም ኢትዮጵያ ማሽላን ከተለመደ የምግብ ሰብልነት ባሻገር ለስትራቴጂካዊ ኢንቨስትመንት፣ ለእሴት ጭማሪ፣ ለምግብ ዋስትና እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ የሚሆን የኢኮኖሚ ማዕከል አድርጋ አስተዋውቃለች።
🌍 የኢትዮጵያን የማሽላ ዘርፍ አቅም ከካፒታል፣ ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ፣ ከግሉ ዘርፍ እና ከውጭ ገበያዎች ጋር የሚያስተሳስር ውይይት ተካሂዷል።
🟠 የግሉ ዘርፍ በዘርፉ በስፋት እንዲሰማራ የተሻሻሉ ሕጎች፣ የኮንትራት እርሻ አዋጅ፣ የግብር ማበረታቻዎች እና የአግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች ተመቻችተዋል።
🟠 የማሽላ ምርት የሀገር ውስጥ ፍላጎትን ከመሸፈን አልፎ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና እና በኮሜሳ በኩል ለውጭ ገበያ የሚቀርብበት አሰራር ተዘርግቷል።
🤝 በዚህም የኢትዮጵያን ተሞክሮ መሰረት በማድረግ ማሽላን ለአኅጉራዊ የግብርና እድገት ለመጠቀም የሚያስችል 'የፓን አፍሪካ የማሽላ ጥምረት' ተመስርቷል።