የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ወደ አፍሪካ፦ ኢትዮጵያ ወጣቶቿን ወደ 3 ሀገራት ልትልክ ነው

የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ወደ አፍሪካ፦ ኢትዮጵያ ወጣቶቿን ወደ 3 ሀገራት ልትልክ ነው
የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ዐሻራ ወደ አፍሪካ፦ ኢትዮጵያ ወጣቶቿን ወደ 3 ሀገራት ልትልክ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.09.2026
ሰብስክራይብ
🔸 የኢትዮጵያን ወደ አፍሪካ ኢትዮጵያ በደን ልማትና በችግኝ ተከላ ያበለፀገችውን ልምድ ለአፍሪካ ሀገራት ለማካፈል ያለመውን “ፕላንት አፍሪካ ፍራተርኒቲ ተነሳሸት” የሁለተኛ ዙር መርሃ-ግብር ይፋ አድርጋለች።

🔸 ተሳታፊዎች

🔹24 ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በቡድን ተደራጅተዋል።
🔹እያንዳንዳቸው ባለ 8 አባላት ወጣቶች ወደ ጋና፣ ናይጄሪያ እና ዚምባብዌ ያቀናሉ።

🔸 ያለው ተፅዕኖ እና ፋይዳ

🔹ከሀገራቱ ጋር ያለውን የህዝብ ለህዝብና የዲፕሎማሲ ግንኙነት በከፍተኛ ደረጃ ያጠናክራል።
🔹ልኢትዮጵያ ባለፉት 7 ዓመታት ከተከለቻቸው ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተገኘውን ልምድ ማጋራት።
አዳዲስ ዜናዎች
0