ኢኳቶሪያል ጊኒ ለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የታቀደ የመሳሪያ ኮንቴይነር በቁጥጥር ስር አዋለች - መገናኛ ብዙሃን

© telegram sputnik_ethiopiaኢኳቶሪያል ጊኒ ለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የታቀደ የመሳሪያ ኮንቴይነር በቁጥጥር ስር አዋለች - መገናኛ ብዙሃን
ኢኳቶሪያል ጊኒ ለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የታቀደ የመሳሪያ ኮንቴይነር በቁጥጥር ስር አዋለች - መገናኛ ብዙሃን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.09.2026
ሰብስክራይብ

ኢኳቶሪያል ጊኒ ለመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ የታቀደ የመሳሪያ ኮንቴይነር በቁጥጥር ስር አዋለች - መገናኛ ብዙሃን

ኮንቴይነሩ በቁጥጥር ስር የዋለው በሀገሪቱ ዋና ምድር በሚገኘው የባታ ወደብ ነው፡፡

የኢኳቶሪያል ጊኒ ባለሥልጣናት እርምጃውን የወሰዱት ጥርጣሬ ያሳደረውን ጭነት እና የተደረጉ ግንኙነቶችን በመከታተል መረጃ ከሰጧቸው የሩሲያ የደህንነት መስሪያ ቤቶች በተገኘ የቅድመ መረጃ መሰረት መሆኑን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።

ጉዳዩን በተመለከተ ምርመራ ተጀምሯል።

በሰው ሠራሽ አስተውሎት የተዘጋጀ ምስል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0