የኤል ኒኖን ተፅዕኖ ለመቋቋም ቅደመ ማስጠንቀቂያ፣ ብሔራዊ የእህል ክምችት እና የሴፍቲ ኔት ፕሮግራምን ማጠናከር ይገባል - ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ

ሰብስክራይብ

የኤል ኒኖን ተፅዕኖ ለመቋቋም ቅደመ ማስጠንቀቂያ፣ ብሔራዊ የእህል ክምችት እና የሴፍቲ ኔት ፕሮግራምን ማጠናከር ይገባል - ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ

ለአየር ንብረት ሁኔታው ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች አስቸኳይ የነፍስ አድን ድጋፍ ሊያስፈልጋቸው ስለሚችል፤ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያለሆኑ ድርጅቶች ጥረት ወሳኝ እንደሚሆን ተመራማሪው ውለታው ታደሰ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል።

"በሚመጡት ወቅቶች ኤል ኒኖ ይከሰታል ብለን የምንጠብቅ ከሆነ፤ ሊወሰዱ የሚገባቸው ዋና ዋና እርምጃዎች አሉ። የመጀመሪያው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ እና የቅድመ ማጠንቀቂያ ሥርዓቶችን መዘርጋት ነው።"

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0