https://amh.sputniknews.africa/20260903/5114157.html
የአፍሪካ ሀገራት አሁንም በቀድሞው ቅኝ ገዥዎቻቸው ላይ በኢኮኖሚ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል - ላቭሮቭ
የአፍሪካ ሀገራት አሁንም በቀድሞው ቅኝ ገዥዎቻቸው ላይ በኢኮኖሚ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል - ላቭሮቭ
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሀገራት አሁንም በቀድሞው ቅኝ ገዥዎቻቸው ላይ በኢኮኖሚ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል - ላቭሮቭ"አፍሪካ በ1960ዎቹ የፖለቲካ ነፃነቷን ተቀዳጅታ ያለፉትን አስርት ዓመታት ቅኝ አገዛዝ እና የቅኝ ግዛትን ቀንበርን አሽቀንጥራ በመጣሏ ኮርታ... 03.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-03T08:52+0300
2026-09-03T08:52+0300
2026-09-03T08:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/03/5114004_0:122:1280:842_1920x0_80_0_0_da34d8c3c8c6f3003ef2050d11a062a0.jpg
የአፍሪካ ሀገራት አሁንም በቀድሞው ቅኝ ገዥዎቻቸው ላይ በኢኮኖሚ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል - ላቭሮቭ"አፍሪካ በ1960ዎቹ የፖለቲካ ነፃነቷን ተቀዳጅታ ያለፉትን አስርት ዓመታት ቅኝ አገዛዝ እና የቅኝ ግዛትን ቀንበርን አሽቀንጥራ በመጣሏ ኮርታ ብትቆይም፤ አሁን የአፍሪካ ሀገራት በፖለቲካ ነፃ ቢወጡም በኢኮኖሚ ግን ሁሉም በቀድሞ ገዥዎቻቸው ላይ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በምስራቃዊው ኢኮኖሚ ፎረም ላይ ተናግረዋል።የአብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚ አሁንም በዋናነት የተመሠረተው በቅኝ ግዛት ዘመን መዋቅር ላይ ነው። ይኸውም ጥሬ እቃዎች ከአኅጉሪቱ ወደ ውጭ ተልከው፤ ዋነኛው ተጨማሪ እሴት ግን ከአኅጉሪቱ ውጭ የሚጨመርበት መሆኑን አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/03/5114004_0:2:1280:962_1920x0_80_0_0_49b95930bede35d57962c9b436e088d5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሀገራት አሁንም በቀድሞው ቅኝ ገዥዎቻቸው ላይ በኢኮኖሚ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል - ላቭሮቭ
08:52 03.09.2026 (የተሻሻለ: 08:54 03.09.2026) የአፍሪካ ሀገራት አሁንም በቀድሞው ቅኝ ገዥዎቻቸው ላይ በኢኮኖሚ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል - ላቭሮቭ
"አፍሪካ በ1960ዎቹ የፖለቲካ ነፃነቷን ተቀዳጅታ ያለፉትን አስርት ዓመታት ቅኝ አገዛዝ እና የቅኝ ግዛትን ቀንበርን አሽቀንጥራ በመጣሏ ኮርታ ብትቆይም፤ አሁን የአፍሪካ ሀገራት በፖለቲካ ነፃ ቢወጡም በኢኮኖሚ ግን ሁሉም በቀድሞ ገዥዎቻቸው ላይ ጥገኛ ሆነው እንደቀጠሉ ተረድተዋል" ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በምስራቃዊው ኢኮኖሚ ፎረም ላይ ተናግረዋል።
የአብዛኛዎቹ የአፍሪካ ሀገራት ኢኮኖሚ አሁንም በዋናነት የተመሠረተው በቅኝ ግዛት ዘመን መዋቅር ላይ ነው። ይኸውም ጥሬ እቃዎች ከአኅጉሪቱ ወደ ውጭ ተልከው፤ ዋነኛው ተጨማሪ እሴት ግን ከአኅጉሪቱ ውጭ የሚጨመርበት መሆኑን አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X