ኤል ኒኖ በኢትዮጵያ የስንዴ ምርት ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ ከፍተኛ ይሆናል - ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ

ሰብስክራይብ

ኤል ኒኖ በኢትዮጵያ የስንዴ ምርት ላይ የሚያሳድረው ተፅዕኖ ከፍተኛ ይሆናል - ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ

የአየር ንብረት ሁኔታው ኢትዮጵያን ጨምሮ በምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ አሉታዊ ተፅዕኖ ይኖረዋል እየተባለ ባለበት ወቅት ለስፑትኒክ አፍሪካ አስተያየታቸውን የሰጡት ተመራማሪው አቶ ውለታው ታደሰ፤ በኤል ኒኖ ምክንያት የስንዴ ዘር መዘግየት ሊኖር ይችላል ብለዋል።

"በተለምዶ ስንዴ የሚዘራው በሰኔ እና በሐምሌ አጋማሽ ነው። ነገር ግን እንዲህ አይነት ድርቅ በሚኖርበት ጊዜ አርሶ አደሮች መዝራትን ያዘገያሉ።"

ተመራማሪው በኤል ኒኖ ተፅዕኖዎች ዙሪያ የሰጡትን አስተያየት ለማድመጥ ቪዲዮውን ይከታተሉ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0