https://amh.sputniknews.africa/20260902/5111980.html
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት 6 ስታዲየሞች እና ከ15 በላይ የልምምድ ሜዳዎችን ማዘጋጀት እንደሚኖርባት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት 6 ስታዲየሞች እና ከ15 በላይ የልምምድ ሜዳዎችን ማዘጋጀት እንደሚኖርባት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት 6 ስታዲየሞች እና ከ15 በላይ የልምምድ ሜዳዎችን ማዘጋጀት እንደሚኖርባት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ ጊዜያዊ ፈቃድ ያገኘውን የባህር ዳር ስቴዲየም ጨምሮ የሌሎቹን ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም... 02.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-02T20:40+0300
2026-09-02T20:40+0300
2026-09-02T20:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/02/5112038_127:0:1153:577_1920x0_80_0_0_be13b3d84e1ea891e5ff1d527597b921.jpg
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት 6 ስታዲየሞች እና ከ15 በላይ የልምምድ ሜዳዎችን ማዘጋጀት እንደሚኖርባት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ ጊዜያዊ ፈቃድ ያገኘውን የባህር ዳር ስቴዲየም ጨምሮ የሌሎቹን ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም እየተገነቡ ያሉ ሦስት እና አራት አዳዲስ ስቴዲየሞችን በቶሎ ማጠናቀቅ እንደሚገባ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጂራ ገልጸዋል።አቶ ኢሳያስ፤ ኢትዮጵያ የ2029ኙን የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተፈረመ የፍላጎት መግለጫ ሰነድ ለካፍ ማስገባቷንም ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/02/5112038_256:0:1025:577_1920x0_80_0_0_1f4bb9c1b0ee50a6ffaf1b6359fe4f40.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት 6 ስታዲየሞች እና ከ15 በላይ የልምምድ ሜዳዎችን ማዘጋጀት እንደሚኖርባት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ
20:40 02.09.2026 (የተሻሻለ: 20:54 02.09.2026) ኢትዮጵያ የ2029 የአፍሪካ ዋንጫን ለማዘጋጀት 6 ስታዲየሞች እና ከ15 በላይ የልምምድ ሜዳዎችን ማዘጋጀት እንደሚኖርባት የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ
ጊዜያዊ ፈቃድ ያገኘውን የባህር ዳር ስቴዲየም ጨምሮ የሌሎቹን ደረጃ ማሻሻል እንዲሁም እየተገነቡ ያሉ ሦስት እና አራት አዳዲስ ስቴዲየሞችን በቶሎ ማጠናቀቅ እንደሚገባ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ጂራ ገልጸዋል።
አቶ ኢሳያስ፤ ኢትዮጵያ የ2029ኙን የአፍሪካ ዋንጫ ለማዘጋጀት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተፈረመ የፍላጎት መግለጫ ሰነድ ለካፍ ማስገባቷንም ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X