https://amh.sputniknews.africa/20260902/5111768.html
ታይላንድ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዳግም ልትከፍት መሆኑን አስታወቀች
ታይላንድ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዳግም ልትከፍት መሆኑን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ታይላንድ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዳግም ልትከፍት መሆኑን አስታወቀች "ከአፍሪካና ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመሥራት ከፍተኛ ፍላጎትና ቁርጠኝነት አለን" ያሉት የታይላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ አርታዩድ ሲሪሳሙት፤ ሀገራቸው በተለይም... 02.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-02T20:31+0300
2026-09-02T20:31+0300
2026-09-02T20:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/02/5111615_0:135:1280:855_1920x0_80_0_0_5388030aea5f40e33c0eeecc394f6bc1.jpg
ታይላንድ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዳግም ልትከፍት መሆኑን አስታወቀች "ከአፍሪካና ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመሥራት ከፍተኛ ፍላጎትና ቁርጠኝነት አለን" ያሉት የታይላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ አርታዩድ ሲሪሳሙት፤ ሀገራቸው በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የዲፕሎማሲ ግንኙነቷን ይበልጥ ለማጠናከር ፍላጎት አንዳላት ገልጸዋል። ታይላንድ እ.ኤ.አ ከ1964 ጀምሮ በአዲስ አበባ ኤምባሲ የነበራት ቢሆንም፣ በበጀት እና በጂኦፖለቲካዊ ምክንያቶች እ.ኤ.አ በ1981 ተዘግቷል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/02/5111615_0:15:1280:975_1920x0_80_0_0_dc6778554efc095896898c865f43a0c6.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ታይላንድ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዳግም ልትከፍት መሆኑን አስታወቀች
20:31 02.09.2026 (የተሻሻለ: 20:34 02.09.2026) ታይላንድ በአዲስ አበባ የሚገኘውን ኤምባሲዋን ዳግም ልትከፍት መሆኑን አስታወቀች
"ከአፍሪካና ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመሥራት ከፍተኛ ፍላጎትና ቁርጠኝነት አለን" ያሉት የታይላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ አርታዩድ ሲሪሳሙት፤ ሀገራቸው በተለይም ከኢትዮጵያ ጋር የንግድ፣ የኢንቨስትመንት እና የዲፕሎማሲ ግንኙነቷን ይበልጥ ለማጠናከር ፍላጎት አንዳላት ገልጸዋል።
ታይላንድ እ.ኤ.አ ከ1964 ጀምሮ በአዲስ አበባ ኤምባሲ የነበራት ቢሆንም፣ በበጀት እና በጂኦፖለቲካዊ ምክንያቶች እ.ኤ.አ በ1981 ተዘግቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X