በሕገ-ወጥ ሐዋላ ገንዘብ የሚልኩና አገር ውስጥ የሚቀበሉ ተጠቃሚዎች አካውንታቸው ሊታገድ እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ አስጠነቀቀ

© telegram sputnik_ethiopiaበሕገ-ወጥ ሐዋላ ገንዘብ የሚልኩና አገር ውስጥ የሚቀበሉ ተጠቃሚዎች አካውንታቸው ሊታገድ እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ አስጠነቀቀ
በሕገ-ወጥ ሐዋላ ገንዘብ የሚልኩና አገር ውስጥ የሚቀበሉ ተጠቃሚዎች አካውንታቸው ሊታገድ እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ አስጠነቀቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.09.2026
ሰብስክራይብ

በሕገ-ወጥ ሐዋላ ገንዘብ የሚልኩና አገር ውስጥ የሚቀበሉ ተጠቃሚዎች አካውንታቸው ሊታገድ እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ አስጠነቀቀ

ስምንት በስም የተገለፁ የሐዋላ አስተላላፊዎች ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸው በመሆናቸው ገንዘብ ላኪዎችም ሆነ ገንዘብ ተቀባዮች በአስተላላፊዎቹ ከመጠቀም እንዲቆጠቡ ያሳሰበ ሲሆን ሕገ-ወጥ ድርጊቱ ሕጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃዎች ያስከትላል ሲል ባንኩ ባሰራጨው መግለጫ አስጠንቅቋል።

ባንኩ በተመሳሳይ ከ4 ወራት በፊት ባወጣው መግለጫ፤ ሕጋዊ ፈቃድ የሌላቸው 123 የሚደርሱ የሐዋላ አስተላላፊዎችን ይፋ እንዳደረገ የሀገር ውስጥ ሚዲያ በዘገባው አስታውሷል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለጸገ ምሥል

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0