ሀገር በቀል እውቀታችንን ጥለን የፈረንጅ ተከታይ ሆነናል - ፀሐፊ አያልነህ ሙላቱ

ሰብስክራይብ

ሀገር በቀል እውቀታችንን ጥለን የፈረንጅ ተከታይ ሆነናል - ፀሐፊ አያልነህ ሙላቱ

ይህ አካሄድ እንደ ማኅብረሰብ ማንነታችንን አሳጥቶናል ሲሉ ባለቅኔ፣ ገጣሚና ፀሃፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"አንድ የኛ የምንለው ነገር የለንም። የፈረንጅ ስብዕና ተሸክመን እየተጓዝን ነው ያለነው።"

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0