የአፍሪካ ሀገራት ለጠፈር ተልዕኮ በውጭ ሀገራት መሠረተ ልማቶች ላይ ጥገኛ በመሆናቸው በብዙ እየከፈሉ ነው - ኢትዮጵያዊ የዘርፉ ባለሙያ

ሰብስክራይብ

የአፍሪካ ሀገራት ለጠፈር ተልዕኮ በውጭ ሀገራት መሠረተ ልማቶች ላይ ጥገኛ በመሆናቸው በብዙ እየከፈሉ ነው - ኢትዮጵያዊ የዘርፉ ባለሙያ

የአኅጉሪቱ ሀገራት በራሳቸው አቅም

የጠፈር መሠረተ ልማት ላይ መሥራት ከቻሉ ወደ ጠፈር ለመድረስ የሚያደርጉትን ጥረት እንደሚያቀሉ የኢትዮጵያ ጠፈር ሳይንስ ማኅበረሰብ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቤዛዊት ተስፋዬ ለስፑትኒክ አፍሪካ በሰጡት አስተያየት ገልጸዋል።

"ለውጡ ከወዲሁ ጀምሯል። ኢትዮጵያን ጨምሮ ብዙ የአፍሪካ ሀገራት አሁን ሳተላይቶችን ማስወንጨፍ ጀምረዋል" ሲሉም አክለዋል።

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0