በዮርዳኖስ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሠፈሮች በኃይለኛ ፍንዳታዎች መናወጣቸው ተዘገበ

ሰብስክራይብ

በዮርዳኖስ የሚገኙ የአሜሪካ ጦር ሠፈሮች በኃይለኛ ፍንዳታዎች መናወጣቸው ተዘገበ

​ኢራን በሰነዘረችው አዲስ የባሊስቲክ ሚሳኤል ጥቃት በዮርዳኖስ የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሠፈሮች በኃይለኛ ፍንዳታዎች መናወጣቸውን 'ታስኒም' የተሰኘው የኢራን የዜና ወኪል ዘግቧል።

​ያልተረጋገጡ መረጃዎች የባሊስቲክ ሚሳኤሎቹ 'ሙዋፋቅ አል-ሳልቲ' በተባለው የአየር ኃይል ጦር ሠፈር ላይ ማረፋቸውን አመልክተዋል።

​የኢራን እርምጃ አሜሪካ በቀጣናው ለሰነዘረችባት ጥቃት ምላሽ መስጠቷን የቀጠለችበት ነው።

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0