የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ካይሮ ገቡ

ሰብስክራይብ

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ካይሮ ገቡ

​ የቻይናው ፕሬዚዳንት በ10 ዓመታት ውስጥ ወደ ግብጽ ያደረጉት የመጀመሪያው መንግሥታዊ ጉብኝት ሲሆን ቤጂንግ እና ካይሮ በመከላከያ፣ በወደብ፣ በማምረቻ ዘርፍ እና በታዳሽ ኃይል ትብብራቸውን እያሰፉ ይገኛሉ።

​ፕሬዚዳንት አብደል ፋታህ አል ሲሲ ለሺ ጂንፒንግ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ቻይና እና ግብጽ የደቡቡን ዓለም በማጠናከር ረገድ ቁልፍ አጋሮች መሆናቸውንም ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0