ፑቲን፣ ትራምፕ እና ሺ በአፔክ ጉባኤ ሊገናኙ ይችላሉ - የሩሲያ ፕሬዚዳንት ረዳት

© telegram sputnik_ethiopiaፑቲን፣ ትራምፕ እና ሺ በአፔክ ጉባኤ ሊገናኙ ይችላሉ - የሩሲያ ፕሬዚዳንት ረዳት
ፑቲን፣ ትራምፕ እና ሺ በአፔክ ጉባኤ ሊገናኙ ይችላሉ - የሩሲያ ፕሬዚዳንት ረዳት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.09.2026
ሰብስክራይብ

ፑቲን፣ ትራምፕ እና ሺ በአፔክ ጉባኤ ሊገናኙ ይችላሉ - የሩሲያ ፕሬዚዳንት ረዳት

በእስያ ፓሲፊክ የኢኮኖሚ ትብብር ጉባኤ ላይ በሦስቱ መሪዎች መካከል የሚደረግ የሦስትዮሽ ስብሰባ፤ ፑቲን እና ሺ ጂንፒንግ ከሻንጋይ ትብብር ድርጅት ጉባኤ ጎን ለጎን ያደረጉት ውይይት አጀንዳ እንደነበር ረዳቱ ዩሪ ኡሻኮቭ ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0