ዛምቢያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ነፃነቷንና ሰላሟን ጠብቃ ትቀጥላለች - የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት

ሰብስክራይብ

ዛምቢያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ነፃነቷንና ሰላሟን ጠብቃ ትቀጥላለች - የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት

የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሃካይንዴ ሂቺሌማ፤ በሉሳካ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በተገኙበት ለሌላ የሥልጣን ዘመን ቃለ መሐላ ከፈጸሙ በኋላ የተናገሩት ነው።

“ያለ ሰላም ልማት ማምጣትና ሕዝባችንን ተጠቃሚ ማድረግ አንችልም” ያሉት ሂቺሌማ፤ የሀገሪቱ ፖሊሲ በኢኮኖሚያዊ ዲፕሎማሲ፣ በደህንነት እና በጋራ ተጠቃሚነት ትብብር ላይ እንደሚያተኩር አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

© telegram sputnik_ethiopiaዛምቢያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ነፃነቷንና ሰላሟን ጠብቃ ትቀጥላለች - የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት
ዛምቢያ ከጎረቤቶቿ ጋር ያላትን ግንኙነት እያጠናከረች ነፃነቷንና ሰላሟን ጠብቃ ትቀጥላለች - የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.09.2026
አዳዲስ ዜናዎች
0