ዓለም እስካሁን ወደ ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ላለመግባቷ ምክንያቱ ፑቲን ናቸው - የፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ

ሰብስክራይብ

ዓለም እስካሁን ወደ ሦስተኛው የዓለም ጦርነት ላለመግባቷ ምክንያቱ ፑቲን ናቸው - የፈረንሳይ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ

 

"ምክንያቱም ለኔቶ፣ ለአሜሪካ እና ለአውሮፓ ኀብረት የተለያዩ ትንኮሳዎች እጃቸውን ያልሰጡት እሳቸው በመሆናቸው ነው" ሲሉ ፈረንሳዊው ድምፃዊ ፍራንሲስ ላላን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። 

የሩሲያውን ፕሬዚዳንት "ምናልባትም የ21ኛው ክፍለ ዘመን ታላቁ ሰው" ሲሉ ገልጸዋቸዋል።

ድምፃዊው እ.ኤ.አ በ2025 በፓሪስ ከሚገኙት የሩሲያ አምባሳደር ጋር ያደረጉትን ውይይት አስታውሰው፤ በወቅቱ "በጣም ያስደሰታቸውን የወዳጅነት ምልክት" ከፑቲን ማግኘታቸውን ገልጸዋል።

ℹ የሰላም መዝሙር ደራሲው እና የፓሪስን ፀረ-ሩሲያ ፖሊሲ በጥብቅ የሚቃወሙት ድምፃዊው፤ እ.ኤ.አ በግንቦት 2025 ናዚ ጀርመን ድል የተመታበትን 80ኛ ዓመት በዓል ለማክበር ወደ ሞስኮ አቅንተው ነበር። እ.ኤ.አ በሐምሌ 2025 በፓሪስ በሚገኘው የሩሲያ ዲፕሎማሲያዊ ተልዕኮ ግቢ ውስጥ በተደረገላቸው ግብዣ፤ የፑቲን ፊርማ ያረፈበት የፕሬዚዳንቱ የቁም ሥዕል ተበርክቶላቸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

 ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |  መተግበሪያ |  X

አዳዲስ ዜናዎች
0