https://amh.sputniknews.africa/20260901/5099003.html
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ "ዋናው ነገር በኃላፊነት መበደራችን ላይ እና በብድሩ የምናከናውናቸው ኢንቨስትመንቶች ውጤታማ መሆናቸውን ማረጋገጥ ነው" ሲሉ የሪች ፍሮንቲየርስ... 01.09.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-09-01T17:56+0300
2026-09-01T17:56+0300
2026-09-01T18:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/01/5098850_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_71be7c84d192df84494296106c848f0b.jpg
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ "ዋናው ነገር በኃላፊነት መበደራችን ላይ እና በብድሩ የምናከናውናቸው ኢንቨስትመንቶች ውጤታማ መሆናቸውን ማረጋገጥ ነው" ሲሉ የሪች ፍሮንቲየርስ ማኔጅመንት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሊ-ካን ሳቹ በናይሮቢ ከተካሄደው 6ኛው የአፍሪካ የዕዳ እና ልማት ጉባኤ ጋር በተያየዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "የአፍሪካ መንግሥታት በጣም በአነስተኛ የወለድ መጠን መበደር የሚችሉበት ጊዜ ነበር" ያሉት ሳቹ፤ ለማሳያ ዛምቢያ ከስምንት እጥፍ በላይ የብድር ጥያቄ የቀረበበትን ቦንድ በ5.5% ወለድ ከዩሮቦንድ ገበያ መበደሯን አንስተዋል። "መንግሥቶቻችን በጥንቃቄ መበደር እንዳለባቸው መገንዘብ አለባቸው፤ ከአቅማቸው በላይ መበደር አይችሉም" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ
Sputnik አፍሪካ
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ
2026-09-01T17:56+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/09/01/5098850_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_a99e6e0cc08a1a9f462b1c2ca6e63994.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ
17:56 01.09.2026 (የተሻሻለ: 18:04 01.09.2026) ምዕራባውያን ውድ ዕዳ እየጫኑብን ነው፤ ቢሆንም 'በተገቢው መንገድ ልናስተዳድረው ይገባል' - ኬንያዊ ባለሙያ
"ዋናው ነገር በኃላፊነት መበደራችን ላይ እና በብድሩ የምናከናውናቸው ኢንቨስትመንቶች ውጤታማ መሆናቸውን ማረጋገጥ ነው" ሲሉ የሪች ፍሮንቲየርስ ማኔጅመንት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሊ-ካን ሳቹ በናይሮቢ ከተካሄደው 6ኛው የአፍሪካ የዕዳ እና ልማት ጉባኤ ጋር በተያየዘ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"የአፍሪካ መንግሥታት በጣም በአነስተኛ የወለድ መጠን መበደር የሚችሉበት ጊዜ ነበር" ያሉት ሳቹ፤ ለማሳያ ዛምቢያ ከስምንት እጥፍ በላይ የብድር ጥያቄ የቀረበበትን ቦንድ በ5.5% ወለድ ከዩሮቦንድ ገበያ መበደሯን አንስተዋል።
"መንግሥቶቻችን በጥንቃቄ መበደር እንዳለባቸው መገንዘብ አለባቸው፤ ከአቅማቸው በላይ መበደር አይችሉም" ብለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X